Skip to content
Thu. Sep 28th, 2023
.
Home
Announcement
Departments
Water Resource Information and GIS Desk
Basin Plan Desk
Basin development and flood pre-protection desk
Water permit and use desk
Branch Office
Debre Markos Branch Office
Assosa Branch Office
Nekemte Branch Office
Services
News
Multimedia
Contact
Water permit and use desk
Water permit and use desk
You missed
Uncategorized
ከመጋቢት 29-30/ 2015 ዓ.ም በውሃና ኢነርጅ ሚኒስቴር የአባይ ቤዚን አስተዳደር ጽ/ቤት በተቀናጀ የውሃ ሀብት አስተዳደር ዙሪያ በጅማ ከተማ በቴማቲክ ፕላኖች ላይ በአባይ ቤዚን ውስጥ የሚገኙ የኦሮሚያ እና በቤንሻንጉል ጉሙዝ ከባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት የተደረገ ሲሆን የውይይቱን መርሀ ግብር በንግግር የከፈቱት በውሃና ኢነርጅ ሚኒስቴር የአባይ ቤዚን አስተዳደር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ የወንደወሰን መንግሥቱ ናቸው፡፡ እሳቸው እንደገለጹት የአባይ ቤዚን ፕላን ሲዘጋጅ ለሀገራችን አዲስ ሀሳብ ከመሆኑ ጋር ተያይዞ በርካታ ተግዳሮቶች እንደነበሩ ጠቅሰው ችግሮቹን ለመፍታት አለም አቀፍ ተሞክሮዎችን በመቀመር የቤዚን ፕላን ፍኖተ ካርታ ማዘጋጀት መቻሉን ገልፀዋል። ቤዚን ፕላኑን ለማዘጋጀት፤ በተፋሰሱ ውስጥ ያሉ አቅሞች እና ተግዳሮቶች ዙሪያ የሁኔታ ዳሰሳ ሥራዎችን መሰራታቸውን ገልጸው፤ የአከባቢ ሁኔታ፣ የውሃ ሀብት አቅም፣ የተቋማዊና ህጋዊ ሁኔታና የአደጋ ስጋት ትንተናዎች መከናወናቸውን አስረድተዋል። የቤዚን ብላኑን ለመተግበር የተዘጋጁ ቴማቲክ ዕቅዶች ማለትም ዌትላንድ ማኔጅመንት፣ የመሬት መንሸራተት፣የውሃ ጥራት፣የቤዚን ኢንፎርሜሽን ማኔጅመንት፣የበለስና ዴዴሳ የውሃ ምደባ ዕቅዶች ቀርበው ውይይት ተደረጎባቸዋል፡፡
Apr 11, 2023
Chernet Tsegaw